“ፍትሕ ለግፍ እስረኞች ” የማህበራዊ ድረ-ገፅ ዘመቻ!

” እኔም እጠይቃለሁ ፤ ለምን ?! “
” እኔም እጠይቃለሁ ፤ ለምን ?! “ፍትሕ ለግፍ እስረኞች !!በሰላማዊ የነፃነት ታጋዮች ላይ እየደረሰ ያለው የፍትሕ እጦት፣ የሰብዓዊ መብት ገፈፋ እና ያለ ጥፋታቸው መታሰራቸው የመብት ረገጣ መሆኑን በመግለጽ በአስቸኳይ ከግፍ እስር እንዲለቀቁ ” እኔም እጠይቃለሁ ፤ ለምን ?! ” የበይነ መረብ ዘመቻው ዛሬ በይፋ ተጀምሯል ፣ይቀላቀሉ !ለዘመቻው የተዘጋጀው ፕሮፋይል ይሄ ስለሆነ ፤ ፕሮፋይል ምስልዎን በመቀየር More/ተጨማሪ…

” እኔም እጠይቃለሁ ፤ ለምን ?! “
የማህበራዊ ድረ-ገፅ ዘመቻ ጥሪ!” እኔም እጠይቃለሁ ፤ ለምን ?! “ከጥቅምት አንድ እስከ ሦስት !በግፍ እስር ላይ የሚገኙት የባልዳራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች አቶ እስክንድር ነጋ፣ አቶ ስንታየሁ ቸኮል፣ ወ/ሮ አስቴር ስዩም እና ወሪ/ት አስካለ ደምሌ ከ1 ዓመት በላይ ያለ ጥፋታቸው ፤ ለዲሞክራሲ ፣ ለፍትሕ እና ለእኩልነት በመወገናቸው እና የፖለቲካ አመለካከታቸው እንደ ወንጀል ተቆጥሮ በግፍ More/ተጨማሪ…
ጦርነት የግድ ከሆነ !
የሀሰት ክስ እየተመሰረተብኝ በእስር ያሳለፍኳቸው ዓመታት ይኸው ዘንድሮ አሥራ አንድን ረግጠው አልፈዋል፡፡ በወራት መቁጠር ካቆምኹኝ እንደሆነ ቆይቻለሁ፡፡ እሥረኛውን ዓመት አሰልቼ መቶ ሃያ ሲሆንብኝ፣ ለእኔም ለአድማጩም ስለ ወራት ማውራቱ ይሻላል ብዬ ወሰንኹ፡፡ ያለቅጥ ከብዶ እንዲታይ አልፈልግም፡፡ ለዚህች ሀገር ዲሞክራሲ ከእኔ በላይ የከፍሉትን ሳስብ አንገቴን እደፋለሁ፡፡ አካላቸው የጎደለ፣ የህይወት መስዋዕትነት የከፈሉት ደግሞ አንደበቴን ይቆልፉታል፡፡ የአሥራ አንዱን ዓመታት More/ተጨማሪ…

If there must be war in Ethiopia…
A prisoner of conscience for many of the past 15 years, Eskinder Nega smuggled out the following plea from his detention in Addis Ababa.If not in how my incarcerators have treated me, then in how I have been handed by government sponsored trolls on the internet, this episode of my eleven years (and counting) imprisonment More/ተጨማሪ…
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ “የፈራ ይመለስ” መፅሐፉ ላይ እስክንድር ነጋን እንዲህ ሲል ገልፆታል።
“እስክንድር ነጋ ለእኔ ከነ አሉላ አባ ነጋ፣ከእነ ዘረዓይ ደረስ፣ ከነ አብዲሳ አጋ ትይዩ የሚቆም የአገር ባለውለታ ጀግና ነው። “
”የያዝኩትን መሬት ኢትዮጵያዬን እንዳልለቅ የመንፈስ ብርታት የሆነኝም ይህ ሰው ነው።”
https://www.facebook.com/Balderas.Ethio/photos/a.103738714595344/482835816685630/?type=3&eid=ARBksvkYg7qcg-863YCkyn_7FnaZ0rBcGghJjzcpr2uImiUa57luD-2tCqJsKKpivvaOG25g-wVaHEK8&__xts__%5B0%5D=68.ARB_cVCj-XaYkJfJGj0WrRut8BSz_rxVbyXwBvEYDXhxCQx_g3rELsGNdwrRys8hzzu5ZcOoio2HFauPGWNUYMzCMIEdX2UhACEEZYjXazz7cZTxT_JPXsZHwtIwBUDkYKSte2i7gBuWlHNH_mUTuJyibq1kz-_b0L_rSZFa2-ZuhgOGLBE07aN11faIWYds5IbHpoIpkYk_-yD-hMRiodFwaWThzGGqeITqKftf4OEMMCTCjINafMtEez9H-JSHjtCHYy4CLoP-K91gglfsil_OKcnufUeJByFsYGffJ0kMYqlWm-U&__tn__=EHH-R
ዜና
ችሎት፤ ጥቅምት 5 ቀን 2014
በግፍ እስር ላይ የሚገኙት የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) አመራሮች እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ አስቴር ስዩም እና አስካለ ደምሌ ዛሬ ጥቅምት 5 ቀን 2014 ዓ.ም. የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ የጸረ ሽብርና ሕገ መንግሥታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በአካል ቀርበዋል። ዐቃቤ ሕግ ሁለት ምስክሮችን በግለፅ ችሎት እንዲያሰማም ለዛሬ ከቀትር በኋላ ማለትም ከቀኑ ከ7:30 ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል። More/ተጨማሪ…
ችሎት (ጌጥዬ ያለው)
በግፍ እስር ላይ የሚገኙት የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) አመራሮች እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ አስቴር ስዩም እና አስካለ ደምሌ ከአለፈው ዓመት ሐምሌ 14 ቀን በኋላ ዛሬ ጥቅምት 4 ቀን 2014 ዓ.ም. የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ የጸረ ሽብርና ሕገ መንግሥታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በአካል ቀርበዋል። በዓቃቤ ሕግ ጠያቂነት በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ታግዶ More/ተጨማሪ…

የሦስት ቀን የማህበራዊ ድረ-ገፅ ዘመቻ ጥሪ!
የሦስት ቀን የማህበራዊ ድረ-ገፅ ዘመቻ ጥሪ!” ጳጉሜን ፤ ፍትሕ ለግፍ እስረኞች “አገራችን ኢትዮጵያ በአሁን ወቅት የገጠማት ዘርፈ ብዙ ችግሮች ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲን በእጅጉ ያሳስበዋል። በተለይ የወቅቱ የሃገራችን የፖለቲካና ወታደራዊ ሁኔታ አደገኛ ከመሆኑ አንጻር ጉዳዩን በጥንቃቄ በማየት ተገቢውን ውሳኔ መስጠት እንደሚያስፈልግ ከእነ መፍትሄ አሳብ ጭምር ባልዳራስ መግለጹ የሚታወቅ ነው።አሁን ላይ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ፤ ህዝባዊ More/ተጨማሪ…
ጋዜጣዊ መግለጫ
የሀዘን መግለጫ
ባለፉት ሁለት ቀናት በሰሜን ሸዋ መንግስት-መር በሚመስል መንገድ በተፈፀመው ጭፍጨፋ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ከፍተኛ ጥልቅ ሀዘን የተሰማው ሲሆን በተሰማን ጥልቅ ሀዘን ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ ምንም አይነት የምርጫ ቅስቀሳ ፕሮግራም እንደማይኖር ማሳወቅ እንወዳለን፡፡ በሞት ለተለዩን ወገኖቻችን ፈጣሪ እረፍትን እንዲሰጣቸው እየተመኘን፤ ለተጎዱ ቤተሰቦች መፅናናትን እንመኛለን፡፡

የሀዘን መግለጫ !
በአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) ፓርቲ አባል ዕጩ በአቶ በሪሁን አስፈራው ላይ በመተከል ዞን በለስ ልዩ ቦታው ካርባር የተደረገውን የግድያ ወንጀል የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ እጅጉን እንደሚያወግዘው እየገለፀ ለሟች ቤተሰብ እና ለባልደርቦቹ መፅናናትን ይመኛል፡፡
መጣጥፍ – ነፃ አስተያየት
እስክንድር ነጋ አልታሰረም…!!! (ፋሲል መሳይ)
እስክንድር ነጋ አልታሰረም ካላመንከኝ የትናንቱን ሰላማዊ ሰልፍ ተመልከት ። እስክንድር ነጋ በሁሉም ልብ ውስጥ ካለ የእስክንድር ነጋ ስጋት እብድ ያስባለው ሰጋት በኢትዮጵያ ተፈፅሞ በድጋሚ በከፈ ሁኔታ ሊደገም ሲል እስክንድር ነጋ ያለው እውነት ነበር ከተባለ ። እስክንድር ነጋ አልተሠረም የ እስክንድር ነጋ አቋም ሁሉም ከያዘው እና ድምፅ ካረገው ። እስክንድር More/ተጨማሪ…
ኢትዮጵያዊ ኦሮሞነታችን የት ነው?
(ጌንመ ዘብሔረ አዲስ አበባ )ዛሬ በውስጤ ስለሚብሰለሰለው የኦሮሞ ማንነት ጉዳይ እንነጋገራለን:: ሀሳቡን ከእኔ የተሻሉት ደግሞ አዳብረው ቢያቀርቡት ትልቅ ትርፍ ይኖረዋል ብዬ አምንለሁ:: ኦሮሞነት በሁለት ይከፈላል:: እነርሱም ኢትዮጵያዊ ኦሮሞነትና ባንዳዊ ኦሮሞነት ነው:: ኢትዮጵያዊ ኦሮሞነት ሀገር በቀል የሆነ ጥርት ያለ ኢትዮጵያዊ ሲሆን ባንዳዊ ኦሮሞነት ደግሞ መነሻውን ኢትዮጵያን ሊያፈርሷት ከሚፈልጉት ከነ ግብፅ ፣ ጣሊያን ፣ አረቦችና አውሮፓዎች ያደርጋል::እነዚህን ማንነቶች More/ተጨማሪ…
Why Eskinder Nega Must be Released Immediately and Unconditionally
By Aklog Birara (Dr), former Senior Advisor, the World Bank, ret.The accusation and incarceration of the renowned Ethiopian human rights and democraticactivist, humanist and journalist, Mr. Eskinder Nega, under the false pretext of inciting ethnic and religious violence in Addis Ababa, Ethiopia and of terrorism is a travesty. The charges are patently untrue. The dictatorial More/ተጨማሪ…