ጥናታዊ ጽሁፍ
ዜና
ሀገር ወዳዱ የአዲስ አበባ ሕዝብ ሆይ !
ነገ የካቲት 14 እግሮች ሁሉ ወደ መስቀል አደባባይ ያቀናሉ !ከተማህን የመምረጥ፣ የማስተዳደር እና የመወሰን ሥልጣንህን የማስመለስ ንቁ ተሳትፎ እንድታደርግ ባልደራስ ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ጥሪውን ያቀርባል።የአዲስ አበባ ህዝብ ተስፋ የሆነው ባልደራስ የ2013 ዓ.ም የምርጫ ቅስቀሳ ጀምሯል።
ባልደራስ ከውጪ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያየ
የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በአዲስ አበባ ከሚገኙ የተለያዩ የውጪ ሃገራት አምባሳደሮች ጋር በራዲሰን ብሉ ሆቴል በወቅታዊ ጉዳዬች ላይ ተወያዩ፡፡ መጪው ሃገር አቀፍ ምርጫ፣ የባለደራስ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ህገወጥ እስር ፣በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ዜጎች በሐይማኖታቸውን እና በማንነታቸው እየተለዩ በሚደርስባቸው ሞት እና መፈናቀል በተመለከተ ፣ እንዲሁም በትግራይ ክልል የተካሄደው ጦርነት እና እሱን ተከትሎ አሁን የታዩ More/ተጨማሪ…