ዜና(News)
የችሎት ውሎ
ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በማገዱ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ለዛሬ የቀጠረውን የእነ እስክንድር ነጋን ችሎት ሳይዳኝ ቀረ፡፡ በግፍ እስር ላይ የሚገኙት የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) አመራሮች እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ አስቴር ስዩምና አስካለ ደምሌ ዛሬ ሚያዝያ 11 ቀን 2013 ዓ.ም. በቀጠሯቸው መሠረት የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። ይሁን እንጂ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ እያከራከረው በሚገኘው የይግባኝ More/ተጨማሪ…
የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ፕሬዝዳንት እስክንድር ነጋ ከቃሊቲ የላከው መልዕክት!
“ህዝቡ የምርጫ ሰራዊት መሆን አለበት። ይሄ ምርጫ የሚወስነው የአምስት ዓመት፣ የአስር ዓመትን ዕጣ ፋንታ አይደለም የትውልድን እንጂ።ስለዚህ ፣ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ ምርጫ ካርድ እንዲወስድ፣ እንዲመርጥና ምርጫውን በታዛቢነት በንቃት እንዲከታተል ጥሪ አቀርባለሁ “ድል ለዲሞክራሲ
የቀጣይ 2013 አገር አቀፍ ምርጫ እድሎችና ስጋቶች
ለሚዲያ አካላት የቀረበ ጥሪ !
ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ከአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ጋር በመተባበር “የምርጫ 2013 ተስፋና ስጋቶች” በሚል ርዕስ በራስ አምባ ሆቴል ነገ ሚያዚያ 07/2013ዓ.ም ከጥዋቱ 3፡00 ስዓት ጀምሮ ውይይት ያካሂዳል።ዝግጅቱ ለሁሉም የብዙሃን መገናኛ ክፍት በመሆኑ ሁሉም የሚዲያ አካላት በሥፍራው ተገኝተው እንዲዘግቡት ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ጥሪውን በአክብሮት ያቀርባል።