ባልደራስ Balderas logo
  • ዋና ገጽ
  • ዜና
  • ጋዜጣዊ መግለጫ
  • ፖ/ፕሮግራም
  • ምርጫ 2013
  • ባልደራስ ጋዜጣ
  • አባል ይሁኑ

About Us | Contact Us | Sitemap |
April 24, 2021

አፀደ ተስፋዬ

አፀደ ተስፋዬ

አፀደ ተስፋዬ

#በየካ ክ/ከ የምርጫ ክልል 16

የአምባገነኖች ሥርዓት በእውነተኛ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመተካት ምርጫው ቁልፍ መሣሪያ ነው !!


አፀደ ተስፋዬ መንግስቱ እባላለሁ የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ በአዲስ አበባ ከተማ በየካ ክ/ከ የምርጫ ክልል 16 ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እወዳደራለሁ።

የትመህርት ደረጃዬ ፡-
1. Sociology and Social Work BA (የመጀመሪያ ዲግሪ )
2. Educational Planning and Management BA (የመጀመሪያ ዲግሪ)
3. Human Resource and Organizational Development MA (የማስተርስ ዲግሪ) አለኝ እንዲሁም ሁለት(2) ጠቃሚ የሆኑ ጥናታዊ የሆኑ መጽሐፎችን አሳትሜአለሁ ፣ በሙያዬ የጥናትና ምርምር ባለሙያ ነኝ።

በዜጎች ላይ ማንነታቸውን እና ሀይማኖታቸውን መሰረት በማድረግ እየደረሰባቸው ያለውን የዘር ማጥፋትና ኢሰብአዊ ጭፍጨፋ ፓርቲያችን ባልደራስ አጥብቆ የሚቃወም ሲሆን በመዲናችን አዲስ አበባ ዘርን መሠረት በማድረግ እየደረሱ ያሉ በርካታ ችግሮችን አሰወግዶ ሰላም፣ እኩልነት እና ዲሞክራሲያዊ አሠራር እንዲሰፍን ባልደራስ ጠንክሮ እየሠራ ይገኛል።

በሀገርና በሕዝብ ላይ እየደረሰ ያለውን አስከፊ የአምባገነኖች ሥርዓት በእውነተኛ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመተካት ምርጫው ቁልፍ መሣሪያ ነው ፡፡ ስለዚህ የአዲስ አበባ ነዋሬዎች በሙሉ ይህን ጉዳይ በትኩረት በማየት ያለን እድል ምርጫና ምረጫ ብቻ በመሆኑ የምርጫ ካርድ በማውጣት ድምፃቹህን ለባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ እንድትሰጡ ስል በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ድል ለእውነተኛ ዴሞክራሲ !
እናሸንፈለን !!!

አለሙ ጌታቸው ዶ/ር ንጋት አስፋው

Related Posts

እጩ ተወዳዳሪ

አዲሱ ሀረገወይን

እጩ ተወዳዳሪ

መምህር ተሰማ አያሌው

እጩ ተወዳዳሪ

ዶ/ር ብርሃኑ ዘለቀ

Recent Posts

  • የባልደራስ ድጋፍ ሰጪ በሰሜን አሜሪካ October 23, 2021
ባልደራስ Balderas logo
  • ዋና ገጽ
  • ዜና
  • ጋዜጣዊ መግለጫ
  • ፖ/ፕሮግራም
  • ምርጫ 2013
  • ባልደራስ ጋዜጣ
  • አባል ይሁኑ

ድል ለዲሞክራሲ!!!

© ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ Balderas for true democracy 2021