ጥናታዊ ጽሁፍ
ዜና
በነ እስክክንድር መዝገብ ቀጠሮ ተይዞለት የነበረው ምስክር የመስማት ሂደት በዐቃቤ ህግ ምክንያት ቀረ !
በግፍ እስር ላይ የሚገኙት የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ አመራሮች እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ አስቴር ስዩምና አስካለ ደምሌ በዛሬው ዕለት ሐምሌ 8 ቀን 2013 ዓ.ም በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፀረ ሽብርና ሕገ መንግሥት ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በአካል ቀርበዋል።ከዚህ ቀደም በዋለው ችሎት ዛሬ ሐምሌ 8 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ የዐቃቤ ህግ ምስክሮች እንዲሰሙ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት More/ተጨማሪ…
ባልደራስ አጣዮን መልሶ ለመገንባት የሚውል ድጋፍ አደረገ !
ባልደራስ ለዕውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ አጣየ ከተማን መልሶ ለመገንባት የተያዘውን መርሃ ግብር የሚያግዝ የግንባታ ቁሳቁስ ድጋፍ አደርጓል።ፓርቲው ለምርጫ ቅስቀሳ ሲጠቀምባቸው የነበሩ የባነር መስቀያ ብረቶች እና እንጨቶችን መልሶ በመሰብሰብ ነው ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደረገው።ድጋፉን ለመስጠት በአጣየ ከተማ የፓርቲው የፋይናንስ ጉዳይ ሃላፊ የሆኑትን ወ/ሪት ዘቢባ ኢብራሂምን ጨምሮ ሌሎች የፓርቲው አባላት ተገኝተዋል።ባልደራስ ከዚህ ቀደም ከፖለቲካ ስራው ጎን ለጎን የተለያዮ More/ተጨማሪ…
ባልደራስ የምርጫ ቅስቀሳ የመዝጊያ መርሃ ግብሩን በደማቅ ሁኔታ አካሄደ !
ከፓርቲው ዋና ፅ/ቤት ጀምሮ በህዝባዊ እና በተሽከርካሪ ትዕይንቶች ታጅቦ በተለያዮ የአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ የምረጡኝ የመዝጊያ ቅስቀሳውን አካሂዷል።በመርሃ ግብሩ ላይ የባልደራስ እና የአብን ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ፣ የፓርቲው የህዝብ እንደራሴ እና የክልል ም/ቤት ዕጩዎች፣የፓርቲዎች ደጋፊና አባላት እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተማ ኗዋሪዎች ተገኝቷል።ፓርቲው ባካሂደው የመዝጊያ መርሃ ግብር ከተሳታፊዎቹ ባሻገር ከአዲስ አበባ ከተማ ህዝብ የነበረው አቀባባል ዕጅግ ከፍተኛ More/ተጨማሪ…