ጥናታዊ ጽሁፍ
ዜና
እነ እስክንድር ነጋ በተከሰሱበት መዝገብ ጋዜጠኛ ጌጥዬ ያለው ታሰረ ! የምስክር አሰማም ሂደት ለጥቅምት ተቀጠረ !
በእነ እስክንድር የክስ መዝገብ ፤ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጸረ ሽብርና ሕገ መንግሥት ጉዳዮች ወንጀል ችሎት፤ ከችሎት ዘገባ ጋር በተያያዘ ጠበቃ ቤተማርያም አለማየሁ ፣ ጋዜጠኛ ጌጥዬ ያለው እንዲሁም አሐዱ ራዲዮ ” የተሳሳተ እና ዘገባ እና ጽሁፍ ” በማቅረቡ እና ችሎት መድፈር ህግ ተላልፋችኋል በማለት ከፍተኛ ፍርድ ቤት በፖሊስ በላከው መጥሪያ መሰረት ተጠርጣሪዎች ዛሬ ፍ/ቤት ቀርበዋል።ፍ/ቤቱ More/ተጨማሪ…
ሰበር ሰሚ ችሎቱ በእነ እስክንድር ነጋ ዶሴ ላይ ለነሐሴ 10 ቀን 2013 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ
የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በእነ እስክንድር ነጋ መዝገብ ላይ ተለዋጭ ቀጠሮ የሰጠው ‘የዐቃቤ ሕግ ምስክሮች ከመጋረጃ ጀርባና በዝግ ችሎት ይቅረቡ ወይስ በግልፅ ችሎት ይሰሙ’ ለሚለው ክርክር ብይን ለመስጠት ነው። ትናንት ነሐሴ 3 ቀን 2013 ዓ.ም. በነበረው ችሎት መዝገቡን አለመመርመሩን ጠቅሶ ለዛሬ ነሐሴ 4 ቀን 2013 ዓ.ም. ማሸጋገሩ ይታወሳል።ይህንኑ የምስክሮች አሰማም ሂደት በተመለከተ More/ተጨማሪ…
ለባልደራስ ክስ ምርጫ ቦርድ ነገ በፍርድ ቤት መልስ ያቀርባል !
ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) ምርጫ 2013 ላይ የተሠሩ ሕገ ወጥ ተግባራትን በተመለከተ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቅሬታዎችን ቢያቀርብም ከሕግ አግባብ ውጭ በማን አለብኝነት ውድቅ ተደርገውበታል። በመሆኑም ጉዳዩን ወደ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወስዶ በምርጫ ቦርድ ላይ ሕጋዊ ክስ መስርቷል።ፓርቲው ለመሰረተው ሕጋዊ ክስ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ነገ ሀምሌ 23 ቀን 2013 ዓ.ም. ለፍርድ ቤቱ More/ተጨማሪ…