ጥናታዊ ጽሁፍ
ዜና
ችሎት (ጌጥዬ ያለው)
በግፍ እስር ላይ የሚገኙት የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) አመራሮች እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ አስቴር ስዩም እና አስካለ ደምሌ ከአለፈው ዓመት ሐምሌ 14 ቀን በኋላ ዛሬ ጥቅምት 4 ቀን 2014 ዓ.ም. የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ የጸረ ሽብርና ሕገ መንግሥታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በአካል ቀርበዋል። በዓቃቤ ሕግ ጠያቂነት በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ታግዶ More/ተጨማሪ…
የሦስት ቀን የማህበራዊ ድረ-ገፅ ዘመቻ ጥሪ!
የሦስት ቀን የማህበራዊ ድረ-ገፅ ዘመቻ ጥሪ!” ጳጉሜን ፤ ፍትሕ ለግፍ እስረኞች “አገራችን ኢትዮጵያ በአሁን ወቅት የገጠማት ዘርፈ ብዙ ችግሮች ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲን በእጅጉ ያሳስበዋል። በተለይ የወቅቱ የሃገራችን የፖለቲካና ወታደራዊ ሁኔታ አደገኛ ከመሆኑ አንጻር ጉዳዩን በጥንቃቄ በማየት ተገቢውን ውሳኔ መስጠት እንደሚያስፈልግ ከእነ መፍትሄ አሳብ ጭምር ባልዳራስ መግለጹ የሚታወቅ ነው።አሁን ላይ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ፤ ህዝባዊ More/ተጨማሪ…
በጋዜጠኛ ጌጥዬ ያለው እስር ላይ ሦስት ወር ተቀነሰ !
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጋዜጠኛ ጌጥዬ ያለውን ችሎት በመድፈር ጥፋተኛ በማለት በ4 ወር እስራት እንዲቀጣ መወሰኑ የሚታወስ ነው ።ሆኖም ፤ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠው የቅጣት ውሳኔ ውድቅ እንዲሆን በቀረበው ይግባኝ መሠረት ፤ይግባኙን የመረመረው ጠቅላይ ፍ/ቤት 2ኛ ወንጀል ችሎች በከፍተኛው ፍርድ ቤት የተሰጠውን የቅጣት ውሳኔ ሦስት ወር በመቀነስ በአንድ ወር እስራት ውሳኔ ሰጥቷል ።