ባልደራስ Balderas logo
  • ዋና ገጽ
  • ዜና
  • ጋዜጣዊ መግለጫ
  • ፖ/ፕሮግራም
  • ምርጫ 2013
  • ባልደራስ ጋዜጣ
  • አባል ይሁኑ

About Us | Contact Us | Sitemap |
April 24, 2021

ሰሎሞን ገዛኸኝ

ሰሎሞን ገዛኸኝ

#ቂርቆስ ክ/ከተማ ምርጫ ክልል 18

አዲስ አበባ ለአዲስ አበቤዎች በተለየ እና ለመላ ኢትዮጵያውያን እንድትሆን ሰላማዊ የትግል ጥሪ ለመላው አዲስ አበባ ነዋሪዎች !!

ሰሎሞን ገዛኸኝ እባላለሁ።

በትምህርት ደረጃዬ በህግ የመጀመሪያ ዲግሪና በዓለም አቀፍ ህግ የማስተርስ ዲግሪ ፣ በሙያዬ ጠበቃ እና የህግ አማካሪ ስሆን፤ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲን በመወከል ለህዝብ ተወካዬች ምክር ቤት ቂርቆስ ክ/ከተማ ምርጫ ክልል 18 እወዳደራለው።

አዲስ አበቤ የከተማዎን ባለቤትነት በሰላማዊ ትግል ለማረጋገጥ በቀሩት ጥቂት ቀናት ውስጥ የምርጫ ካርድዎን በማውጣት አዲስ አበባን ለማዳን ካርድ መያዝ ወሳኝ ጉዳይ ነው ። ባልደራስን ይምረጡ !!

ምርጫው ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ እንዲሆን ሁላችንም የበኩላችንን እንወጣ።
ድል ለእውነተኛ ዲሞክራሲ !!!

ፅጌረዳ ቀለመወርቅ አለሙ ጌታቸው

Related Posts

እጩ ተወዳዳሪ

አዲሱ ሀረገወይን

እጩ ተወዳዳሪ

መምህር ተሰማ አያሌው

እጩ ተወዳዳሪ

ዶ/ር ብርሃኑ ዘለቀ

Recent Posts

  • የባልደራስ ድጋፍ ሰጪ በሰሜን አሜሪካ October 23, 2021
ባልደራስ Balderas logo
  • ዋና ገጽ
  • ዜና
  • ጋዜጣዊ መግለጫ
  • ፖ/ፕሮግራም
  • ምርጫ 2013
  • ባልደራስ ጋዜጣ
  • አባል ይሁኑ

ድል ለዲሞክራሲ!!!

© ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ Balderas for true democracy 2021