ዜና(News)
አብን የባልደራስመኢአድን ጥምረት ሊቀላቀል ነው
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የባልደራስ- መኢአድን ጥምረት በመቀላቀል መጭው ሀገራዊ ምርጫ ላይ ከባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) እና ከመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ ይፋ አድርጓል፡፡ ይህም የመራጮች ድምፅ እንዳይከፋፈል ያግዛል፡፡ ሦስቱ ፓርቲዎች ለኢትዮጵያ ሰላምና አንድነት እየሰሩ ሲሆን በተለይ በአዲስ አበባ ፖለቲካ ላይ ተመሳሳይ አቋም አላቸው፡፡ ከተማዋ የሁሉም ነዋሪዎቿ እንደሆነች ያምናሉ፡፡ በአዲስ አበባ More/ተጨማሪ…
የእነዋለልኝ መኮንን ትግል የተላላኪነት ሚና እንደነበር ምሁራን ተናገሩ
በኢትዮጵያ የብሔር ፖለቲካ ጠንሳሽ እንደነበር የሚነገርለት ዋለልኝ መኮንን እና በተማሪዎች ንቅናቄ ውስጥ የነበሩ የትግል አጋሮቹ የጀብሀ መልዕክተኞች እንደነበሩ ምሁራን ተናግረዋል፡፡ በወቅቱ በተማሪዎች እንቅስቃሴ ውስጥ ተሳታፊ የነበሩትና በተለያዩ የፖለቲካ ትንታኔያቸው የሚታወቁት ብሎም የ‹ሀገራዊ ብሔርተኝነትና ዘውጋዊ ብሔርተኝነት በኢትዮጵያ› መጽሐፍ ደራሲ አቶ አምሀ ዳኘው ዋለልኝ መኮንን የአማራ ተወላጅ ቢሆንም የተገንጣይ ፖለቲካ አቀንቃኙ የጀብሀ ተላላኪ እንደነበር እማኝ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል፡፡ More/ተጨማሪ…
መንግሥት ባልደራስ የጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ ከለከለ
ባ ል ደ ራ ስለእውነተኛ ዴሞክራሲፓርቲ (ባልደራስ)የ ሚ ያ ስ ተ ባ ብ ረ ውየተቃውሞ ሰላማዊሰልፍ በአዲስ አበባ እናበልዩ ልዩ የውጭ ሀገራትከተሞች ሊካሄድ ታቅዷል::ይሁን እንጂ እሁድ ጥር 23 ቀን 2013ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሊከናወን የነበረውንትዕይንተ ሕዝብ በኦሕዴዷ አዳነች አቤቤየሚመራው የአዲስ አበባ ከንቲባ ፅህፈትቤት ከልክሏል::በተቃውሞ ሰልፉ አራት ፖለቲካዊአጀንዳዎች ማለትም በአማራ ሕዝብ ላይእየደረሰ ያለውን መንግሥታዊ ጅምላጭፍጨፋ፣ የባልደራስ አመራሮችንፖለቲካዊ More/ተጨማሪ…