ባልደራስ Balderas logo
  • ዋና ገጽ
  • ዜና
  • ጋዜጣዊ መግለጫ
  • ፖ/ፕሮግራም
  • ምርጫ 2013
  • ባልደራስ ጋዜጣ
  • አባል ይሁኑ

About Us | Contact Us | Sitemap |
November 30, 2022

ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤውን እንዲያካሂድ ውሳኔ ተላለፈ

 
በቀን 20/03/2015 ዓ.ም በቁጥር አ1162/11/782 በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተፃፈ ደብዳቤ ፓርቲው ሊያደርግ ያቀደው ጠቅላላ ጉባኤ ማካሄድ እንዲችል በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሰረት አይቶ ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ እንዲሁም የፓርቲው ም/ፕሬዚዳንት አቶ አመሃ ዳኜው ምክትል ፕሬዚዳንትነት በፓርቲው ህገ ደንብ መሰረት የተከናወነ መሆኑን በማረጋገጡ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እውቅና ሰጥቶታል፡፡
 
በመሆኑም በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ የምትገኙ አባላትና ደጋፊዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ እያልን፤ ጉባኤው የሚካሄድበትን ቀን በቀርቡ የምንገልፅ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ በተጨማሪም ፓርቲያችን እንደዚህ ቀደሙ ለጉባኤው መሳካት የምታደርጉትን ጥረት፣ ድጋፍና አስተዋጽኦ አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
 
ድል ለዲሞክራሲ!!!
 
ኦነግ ሸኔ በከፈተው ጦርነት ምክንያት የአ.አ- ጎጃም መስመር ተዘጋ የኢትዮጵያ ፈርጀ ብዙ የኢኮኖሚ ችግሮች ፣ ምክንያቶቻቸው እና መፍትሄዎቻቸው

Related Posts

ሁለቱም የግፍ እስረኞች ለ ታህሳስ 19 ተቀጠሩ

ዜና

ሁለቱም የግፍ እስረኞች ለ ታህሳስ 19 ተቀጠሩ

የግፍ እስረኛው አቶ ካሳሁን ለይደር ተቀጠሩ

ዜና

የግፍ እስረኛው አቶ ካሳሁን ለይደር ተቀጠሩ

ዜና

የግፍ እስረኞቹ አቶ ካሳሁን ደስታ እና አቶ ናትናኤል ያለምዘውድ ነገ እና ከነገ ወዲያ ፍ/ቤት ይቀርባሉ

Recent Posts

  • ሁለቱም የግፍ እስረኞች ለ ታህሳስ 19 ተቀጠሩ December 26, 2022
ባልደራስ Balderas logo
  • ዋና ገጽ
  • ዜና
  • ጋዜጣዊ መግለጫ
  • ፖ/ፕሮግራም
  • ምርጫ 2013
  • ባልደራስ ጋዜጣ
  • አባል ይሁኑ

ድል ለዲሞክራሲ!!!

© ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ Balderas for true democracy 2021