ባልደራስ Balderas logo
  • ዋና ገጽ
  • ዜና
  • ጋዜጣዊ መግለጫ
  • ፖ/ፕሮግራም
  • ምርጫ 2013
  • ባልደራስ ጋዜጣ
  • አባል ይሁኑ

About Us | Contact Us | Sitemap |
November 1, 2022

በባልደራስ ስም ሃክ በተደረጉ የፌስቡክ አካውንቶች የሃሰት መረጃ የሚያሰራጩ ሃይሎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የባልደራስ ሥ/አስፈጻሚ አስጠነቀቀ

በባልደራስ ስም ሃክ በተደረጉ የፌስቡክ አካውንቶች የሃሰት መረጃ የሚያሰራጩ ሃይሎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የባልደራስ ሥ/አስፈጻሚ አስጠነቀቀ
የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የሚይዘው አቋም የሚገለፀው፡-
 
1. በራሱ የተረጋገጠ ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ላይ
2. በጽ/ቤቱ በኩል የተለያዩ የሚዲያ አውታሮች በሚላኩ አቋም መግለጫዎች ነው፡፡
ከእነዚህ ውጭ በማናቸውም ሁኔታ የሚወጡ ፅሁፎች ባልደራስን አይወክልም፡፡ በመሆኑም የጥቅምት 21/15 ዓ.ም “ጌጥዬ ያለው” በሚል ሀክ በተደረገ የፌስቡክ ገፅ ላይ የፓርቲያችን አቋም ያልሆነ ባለ 4 ገፅ መግለጫ መጻፉ ይታወቃል፡፡ ከዚህ በፊትም “ጌጥዬ ያለው” በሚለው ፌስቡክ ገፅ ላይ ገፁን በመጥለፍ ሀሰተኛ መረጃ ወጥቶ የነበረ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ይህን ዓይነት የተሳሳተ ተግባር የምታደርጉ ግለሰቦችም ይሁን ቡድኖች በፓርቲያችን ስም የተወናበደ መግለጫ ከማውጣት እንድትቆጠቡ ስንል እናሳስባለን፡፡
ድል ለዲሞክራሲ!
#ኢትዮጵያ
ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ከ60 በላይ የግለሰብ መኖሪያ ቤቶች ለቤተመንግስት ማስፋፊያ በሚል በመንግስት ሀይሎች መፍረሳቸው ተነገረ የሃዘን መግለጫ

Related Posts

ሁለቱም የግፍ እስረኞች ለ ታህሳስ 19 ተቀጠሩ

ዜና

ሁለቱም የግፍ እስረኞች ለ ታህሳስ 19 ተቀጠሩ

የግፍ እስረኛው አቶ ካሳሁን ለይደር ተቀጠሩ

ዜና

የግፍ እስረኛው አቶ ካሳሁን ለይደር ተቀጠሩ

ዜና

የግፍ እስረኞቹ አቶ ካሳሁን ደስታ እና አቶ ናትናኤል ያለምዘውድ ነገ እና ከነገ ወዲያ ፍ/ቤት ይቀርባሉ

Recent Posts

  • ሁለቱም የግፍ እስረኞች ለ ታህሳስ 19 ተቀጠሩ December 26, 2022
ባልደራስ Balderas logo
  • ዋና ገጽ
  • ዜና
  • ጋዜጣዊ መግለጫ
  • ፖ/ፕሮግራም
  • ምርጫ 2013
  • ባልደራስ ጋዜጣ
  • አባል ይሁኑ

ድል ለዲሞክራሲ!!!

© ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ Balderas for true democracy 2021